ግብጽ በአፍሪካ ያላት ተጽዕኖ እየቀነሰ መምጣቱን ሪፖርት አመላከተ!
ለዚህ እንደ ምክንያትነት የቀረበው የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ተጠናቆ እና ተመርቆ ሥራ መጀመሩን ተከትሎ ነው።
10d ago
ለዚህ እንደ ምክንያትነት የቀረበው የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ተጠናቆ እና ተመርቆ ሥራ መጀመሩን ተከትሎ ነው።
ይህ ወታደራዊ ምሽግ በመዘጋቱ ግብፅ የህዳሴውን ግድብ እንቅስቃሴን ለመከታተል የነበራትን አማራጭ ያሳጣታል ተብሏል።