አሜሪካ በቢሾፍቱ አውሮፕላን ማረፊያ ፕሮጀክት ላይ የኩባንያዎቿ ተሳትፎ እንዲጠናከር ጥረት እያደረገች ነው ተባለ ተባለ
አየር መንገዱ ከ20 እስከ 30 በመቶ የሚሆነውን ወጪ በራሱ የሚሸፍን ሲሆን ቀሪውን ክፍያ የአፍሪካ ልማት ባንክ 500 ሚሊዮን ዶላር ለመሸፈን ቃል መግባቱን ጨምሮ በዓለም አቀፍ አበዳሪዎች ይሸፈናል።
አየር መንገዱ ከ20 እስከ 30 በመቶ የሚሆነውን ወጪ በራሱ የሚሸፍን ሲሆን ቀሪውን ክፍያ የአፍሪካ ልማት ባንክ 500 ሚሊዮን ዶላር ለመሸፈን ቃል መግባቱን ጨምሮ በዓለም አቀፍ አበዳሪዎች ይሸፈናል።
አየር መንገዱ በበጀት ዓመቱ 20.7 ሚሊየን ደንበኞችን ማጓጓዙንም ገልጿል።
ከ24 ሺህ 5 መቶ በላይ በሕገ-ወጥ ንግድ ላይ በተሰማሩ የንግድ ድርጅቶች ላይ እርምጃ መወሰዱም ተገልጿል።
ተጠርጣሪዎችና የተያዙት ዕፆች ለሚመለከተው ህጋዊ አካል የተላለፉ ሲሆን በጉዳዩ ላይ የመጀመሪያ ደረጃ ህጋዊ ሂደቶች ተጠናቀው መላካቸው ተገልጿል።
ከታቀዱት ማሻሻያዎች መካከል በዋነኝነት የተቀመጠው የነዳጅ ድጎማን ሙሉ በሙሉ ማንሳት እንደሆነ ሪፖርቱ አሳይቷል።
በጉባኤው ላይ ከሚቀርቡ አጀንዳዎች መካከል የህገ መንግስት ማሻሻያ እንዲሁም የመንግስት አደረጃጀት እና ቅርጽ የሚገኙበት ሲሆን የአዲስ አበባ እና የድሬዳዋ ከተሞች ጉዳይ ብሎም የምርጫ ስርዓት ተካትተዋል።
ኩባንያው ለቀድሞ ተሳታፊዎች የገባውን የቤት አቅርቦት ቃል ኪዳን ለመፈጸም በአዳዲስ አባላት መዋጮ ላይ ጥገኛ መሆኑ አደገኛ ነው ተብሏል።
የተገኘው የሰብዓዊ ምሕረት ስኬት እንደተጠበቀ ሆኖ በሳዑዲ አረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ያሉ ሌሎች ዜጎችን መብትና ደኅንነት ለመጠበቅ የሚደረገው የዲፕሎማሲ ጥረት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ሚኒስቴሩ አረጋግጧል።
የQR ኮድ ያላቸው በእጅ የሚፃፉ ደረሰኞች እንደ የመጨረሻ አማራጭ የሚያገለግሉ ሲሆን እነርሱም ቢሆን በ72 ሰዓታት ውስጥ ወደ ማዕከላዊው ሥርዓት የመግባት ግዴታ አለባቸው ተብሏል።
ሳውዲ አረቢያ በዚህ ዓመት ብቻ ወደ 100 የሚጠጉ ሰዎችን የገደለች ሲሆን፤አብዛኞቹ በአደንዛዥ ዕፅ ወንጀል የተከሰሱ የውጭ ዜጎች ናቸው።
ስልክ ቢጠፋ ወይም ቢሰረቅ እንኳን የባንክ ባለቤቱ ተገቢውን ጥንቃቄ ካላደረገ ከተጠያቂነት የማያመልጥ በመሆኑ ስልክ ሲሰረቅ ወዲያውኑ ለባንክ በማሳወቅ ሂሳቡን መዝጋት ወይም ሲም ካርድን ማገድ እንደሚያስፈልግ ተመክሯል።
ይህ ህገ-ወጥ ድርጊት የህዝብን ደህንነት አደጋ ላይ የሚጥል በመሆኑ፤ ሁሉም የሚመለከታቸው አካላት ተገቢው ህጋዊ እርምጃ ከመወሰዱ በፊት ማስታወቂያዎቹን እንዲያስወግዱ ባለስልጣኑ አሳስቧል።