በ75 የመንግስት ተቋማት ላይ በተደረገ የኦዲት ምርመራ 187 ሚሊዮን ብር ግድፈት ተገኘ
በእነዚህ የፋይናንስ ግድፈቶች ላይ የእርምት እርምጃ መውሰዱንም ቢሮው አስታውቋል።
በእነዚህ የፋይናንስ ግድፈቶች ላይ የእርምት እርምጃ መውሰዱንም ቢሮው አስታውቋል።
ማንኛውም የዋጋ ጭማሪ በየዓመቱ ሰኔ 30 ቀን በመንግሥት በሚወጣው ይፋዊ የገበያ ጥናት ውጤትና መመሪያ መሰረት ብቻ ይወሰናል ተብሏል።
የመንግስት ሠራተኞች በኑሮ ውድነት ምክንያት እያቀረቡት ያለውን የደመወዝ ጭማሪ ጥያቄ ተከትሎ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባሉ ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ በ2019 በጀት ዓመት የፌዴራል መንግስት እቅድ ላይ ጥያቄ አንሰተዋል፡፡
አዲሱ ሰሌዳ ለህግ ማስከበር ስራ ምቹ እንዲሆን ታርጋው ላይ የቺፕስ ቴክኖሎጂ የተገጠመለት እንደሆነ ተነግሯል፡፡
እንደ ትራንስፖርት ቢሮ መረጃ ባለፈው ግንቦት ወር ብቻ ከታሪፍ በላይ በማስከፈልና የታሪፍ ዝርዝር ባለመስቀላቸው ከ3 ሺህ 300 በላይ አሽከርካሪዎች ላይ አስተዳደራዊ እርምጃ ተወስዷል።
የንግድ ድርጅት ባለቤቶች በአንጻሩ አነስተኛ ክፍያ የሚጠይቁትንና ረጅም ሰዓት ያለቅሬታ የሚሠሩትን ኢትዮጵያውያን መምረጣቸውን ገልጸዋል።
በዚሁ ጉዳይ የኢትዮጵያ ከባድ መኪና አሽከርካሪዎች ማህበር ከትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ጋር መወያየቱን አስታውቋል፡፡
መተግሪያው መምህራን በተለመዱ የዕለት ተዕለት የቢሮክራሲ ተግባራት የሚያጠፉትን ውድ ጊዜ ያስቀርላቸዋል የተባለ ሲሆን ከተማሪዎቻቸው ጋር ቀጥታ ለሚኖራቸው ግንኙነት በቂ ጊዜ እንዲያገኙም እንደሚያደርጋቸው ተጠቁሟል፡፡
የታክስ ስወራን በዘላቂነት ለመከላከል የታቀደው አዲሱ አዋጅ፣ የግብር ባለሥልጣኑ እስከ 10 ዓመት ወደኋላ በመሄድ ኦዲት እንዲያደርግ ሥልጣን የሚሰጥ ሲሆን፣ አለመግባባቶችን በገለልተኛ አስማሚ በአጭር ጊዜ ለመፍታት የሚያስችል አሠራርንም አስተዋውቋል።
ይህ አዲስ የገንዘብ ድጋፍ የተፈቀደው ኢትዮጵያ የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ አጀንዳዋን ተግባራዊ በማድረግ ረገድ ተስፋ ሰጪ ውጤቶችን እያሳየች ባለችበት ወቅት መሆኑን የአይ ኤም ኤፍ መግለጫ ጠቅሷል፡፡
መርከቧ ከሆርሙዝ ሰርጥ በቅርብ ርቀት ላይ በምትገኝ ወደብ ላይ የሕክምና እና የንግድ ጭነቶችን በተሳካ ሁኔታ ጭና መመለሷ ተሰምቷል፡፡
እርምጃው የዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር የስደተኞች ቁጥጥርን ይበልጥ ለማጥበቅ እና የቪዛ ማጣሪያ ሂደቶችን ለማጠናከር ከያዘው ሰፊ ዕቅድ አካል አንዱ ነው ተብሏል።