ዶ/ር ቴድሮስ የደቡብ አፍሪካ የዘረኝነት ጥቃት በአስቸኳይ እንዲቆም ጥሪ አቀረቡ
ደቡብ አፍሪካ በአንድ ሳምንት ውስጥ ከ2 ሺህ 7መቶ በላይ የውጭ ሀገር ዜጎችን ወደ ሀገራቸው መልሳለች
1d ago
ደቡብ አፍሪካ በአንድ ሳምንት ውስጥ ከ2 ሺህ 7መቶ በላይ የውጭ ሀገር ዜጎችን ወደ ሀገራቸው መልሳለች
ሁለቱ ሀገራት ካለፈው ሚያዝያ ወር ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ እሁድ እና ሰኞ ዕለት ቀጥተኛ የሚሳኤልና የአየር ጥቃቶችን እርስ በእርስ በዛሬው እለት ተለዋውጠዋል።
ለዚህ እንደ ምክንያትነት የቀረበው የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ተጠናቆ እና ተመርቆ ሥራ መጀመሩን ተከትሎ ነው።
የአሜሪካ ጦርም ለዚሁ ጥቃት በሰጠው ምላሽ በሆርሙዝ ሰርጥ አቅራቢያ በምትገኘው የኢራኗ ቃሺም ደሴት ላይ የአጸፋ እርምጃ መውሰዱ ተሰምቷል፡፡
ይህ ወታደራዊ ምሽግ በመዘጋቱ ግብፅ የህዳሴውን ግድብ እንቅስቃሴን ለመከታተል የነበራትን አማራጭ ያሳጣታል ተብሏል።