በግል ትምህርት ቤቶች የክፍያ ጭማሪ እና ምዝገባ ላይ ጥብቅ ቁጥጥር እየተደረገ መሆኑ ተገለጸ
በ2019 የትምህርት ዘመን የክፍያ ጭማሪ ማድረግ የሚችሉት 166 የግል ትምህርት ቤቶች ብቻ ናቸው
በ2019 የትምህርት ዘመን የክፍያ ጭማሪ ማድረግ የሚችሉት 166 የግል ትምህርት ቤቶች ብቻ ናቸው
ማንኛውም ሰው ከማያውቀው እና በአካል ከማይተዋወቀው አካል እንዲህ ዓይነት የፍቅርና የስጦታ ጥያቄ ሲቀርብለት “ካለው ሰው ሁሉ እኔ ለምን ተመረጥኩ?” በማለት መጠራጠር ይገባዋል ተብሏል።
የውድድር መስፈርቱ የትምህርት ዝግጅትን 30%፣ የአመራር ልምድን 30% እና ስትራቴጂክ ዕቅድ አቀራረብን 40% ድርሻ ሰጥቷል።
የጤና ባለሙያዎች የሥራ መልቀቅና የባለሙያዎች እጥረት በጤና ተቋማት ላይ እየተባባሰ መምጣቱና የአገልግሎት ጥራቱ በእጅጉ እየተጎዳ መሆኑ ተገልጿል።
በአዲስ አበባ የወሊድ መጠኑ ወደ ሁለት ዝቅ ብሎ የመተካካት ደረጃ ላይ ሲደርስ በገጠር አካባቢዎች ግን አሁንም በአማካይ አምስት ነው ተብሏል።
ባለሥልጣኑ በረቂቅ መመሪያው ላይ የባለድርሻ አካላትን አስተያየት በኦንላይን እና በኢሜይል እየሰበሰበ ነው
የዋጋ ጭማሪውና የውል እደሳቱ መነሻ የሚሆነው ከዚህ ቀደም በነበረው ውል ላይ በተቀመጠው የኪራይ ዋጋ ብቻ መሆኑን ቢሮው ገልጿል።
የግንባታ ዘርፉን ለማሳለጥ የሚያስችሉ ቅድመ ዝግጅቶች በተጠናከረ መልኩ እየተከናወኑ መሆኑንም ገልጸዋል
በተለይም በገቢዎች መስሪያ ቤት በኩል ለኪራይ ቤቶች የሚጠየቁ የተለያዩ የግብር አይነቶች አከራዮች ዋጋ እንዲጨምሩ እየገፋፋቸው ይገኛል ተብሏል።
መሬትን በሊዝ፣ በምደባ ወይም በጨረታ የወሰዱ ባለይዞታዎች የሊዝ ክፍያቸውን በአስቸኳይ እንዲፈጽሙም ቢሮው ጥሪ አቅርቧል።
ማህበሩ የዚህን የጡረታ አበል ወጪ ለመሸፈን የገንዘብ ድጋፍ ከሀገሪቱ ከፍተኛ ግብር ከፋዮች እንዲሰበሰብ ሀሳብ አቅርቧል
ጥናቱ ለአከራይ ፍትሃዊ ገቢን ለተከራይ ደግሞ አቅሙን ያገናዘበ የኪራይ ዋጋን በማረጋገጥ የሁለቱንም ወገን ተጠቃሚነት ያሰፍናል ተብሏል።