የባንክ ሂሳብ ቁጥርን መሸጥና ማከራየት ለከባድ የወንጀል ተጠያቂነት እንደሚዳርግ ተገለጸ
ስልክ ቢጠፋ ወይም ቢሰረቅ እንኳን የባንክ ባለቤቱ ተገቢውን ጥንቃቄ ካላደረገ ከተጠያቂነት የማያመልጥ በመሆኑ ስልክ ሲሰረቅ ወዲያውኑ ለባንክ በማሳወቅ ሂሳቡን መዝጋት ወይም ሲም ካርድን ማገድ እንደሚያስፈልግ ተመክሯል።
ስልክ ቢጠፋ ወይም ቢሰረቅ እንኳን የባንክ ባለቤቱ ተገቢውን ጥንቃቄ ካላደረገ ከተጠያቂነት የማያመልጥ በመሆኑ ስልክ ሲሰረቅ ወዲያውኑ ለባንክ በማሳወቅ ሂሳቡን መዝጋት ወይም ሲም ካርድን ማገድ እንደሚያስፈልግ ተመክሯል።
ይህ ህገ-ወጥ ድርጊት የህዝብን ደህንነት አደጋ ላይ የሚጥል በመሆኑ፤ ሁሉም የሚመለከታቸው አካላት ተገቢው ህጋዊ እርምጃ ከመወሰዱ በፊት ማስታወቂያዎቹን እንዲያስወግዱ ባለስልጣኑ አሳስቧል።
ባለስልጣኑ እንዳስቀመጠው አሁን ያለው አሰራር ካልተቀየረ በስተቀር ወደፊት ለሚመረቁ ተማሪዎች የትምህርት ማስረጃ እውቅና ለመስጠት ትልቅ ተግዳሮት ይፈጥራል።
የሰርቲፊኬሽን ስርዓቱን በአገር አቀፍ ደረጃ አስገዳጅ የማድረግ ሂደቱ ዓመታትን ሊፈጅ የሚችል ቢሆንም በአሁኑ ወቅት ዝግጅቱና የተግባር እንቅስቃሴው በይፋ መጀመሩ ተመላክቷል።
ይህ የህግ ጥሰት የማይታረም እና ፍትህ የማይሰጣቸው ከሆነ ጉዳዩን ወደ ኢፌድሪ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን፣ ወደ ህዝብ እንባ ጠባቂ እና ወደ ሌሎችም ከፍተኛ የህግ አካላት ይዘው ለማምራት እንደሚገደዱ ነዋሪዎቹ አሳስበዋል።
የንግድ ማህበረሰቡ "ነጋዴዎች ህጎችን አንብበው ሳይጨርሱ ሌላ ህግ በሚወጣበት ሁኔታ ውስጥ ሆነን እንዴት የረጅም ጊዜ እቅድ ማቀድ እንችላለን?" የሚል ጥያቄ አቅርቧል።
መመርያው ደረሰኙ ህጋዊ መሆኑን በገዢውም ሆነ በግብር ሰብሳቢው አካል በቀላሉ ለማረጋገጥ የሚያስችል ሲሆን ግብር ከፋዮች ለሚያደርጉት ማንኛውም ሽያጭ የተመዘገበ የኤሌክትሮኒክ ደረሰኝ የመስጠት ግዴታ ጥሎባቸዋል።
ለዚህ ብክነት ተጠያቂ ተብለው ከተጠቀሱት መካከል ጤና ሚኒስቴር ፣ የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን እና የኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ በግንባር ቀደምነት ይገኙበታል።
መንግስት ለአዳዲስ ቦታዎች ፍለጋ ከፍተኛ የካሳ ወጪ እየከፈለ ከመገንባት ይልቅ ያሉትን ሰፋፊ የቀበሌ ቦታዎች በዘመናዊ የጋራ መኖሪያ ቤቶች መተካት ይገባል ተብሏል
አዲሱ መመሪያ የሚገጠሙት ቀበቶዎች ዓለም አቀፍ የደህንነት መስፈርቶችን ያሟሉ እንዲሆኑ ያስገድዳል።
ፕሮግራሙ በተለይ በኮሙኒኬሽን እና ጋዜጠኝነት፣ ሕግ እና መልካም አስተዳደር፣ የተፈጥሮ ሀብት ፖሊሲ፣ የሕዝብ እና ኢኮኖሚ ፖሊሲ፣ የሕዝብ ጤና ፖሊሲና አስተዳደር እንዲሁም የቴክኖሎጂ ፖሊሲና አስተዳደር ላይ ያተኩራል።
በተለይም የታክስ ማጭበርበር ወንጀል ወደ ኋላ 10 ዓመት ተመልሶ እንዲመረመር የሚያዝዘው ድንጋጌ ከፍተኛ ስጋት አዘል ቅሬታዎች ቀርበውበታል