“እነሱን ፈቃድ ለመጠየቅ እንሄዳለን ያለው ማን ነው?” ለግብፅ የተሰጠ ምላሽ
ግብፅ ለኢትዮጵያ የውሃ ልማት ፈቃድ መስጠት አለባት መባሉ የቅኝ ግዛት አስተሳሰብ ነው ተባለ
21d ago
ግብፅ ለኢትዮጵያ የውሃ ልማት ፈቃድ መስጠት አለባት መባሉ የቅኝ ግዛት አስተሳሰብ ነው ተባለ
የኢትዮጵያ መንግሥት ብሔራዊ ጥቅም ከማንኛውም ድርድር በላይ የሚቆም «ቀይ መስመር» መሆኑን አበክሮ መግለጹ ይታወሳል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የኢትዮጵያን መሻትና ጥቅም ማስቆም የሚችል ኃይል እንደሌለ አጽንኦት ሰጥተዋል።
ኩርሙክ ከኢትዮጵያ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ጋር በቀጥታ የምትዋሰን በመሆኗ፣ በሱዳን፣ በኢትዮጵያ እና በደቡብ ሱዳን መካከል ያለውን የየብስ ትራንስፖርት እና የወታደራዊ አቅርቦት መስመር ለመቆጣጠር እጅግ ወሳኝ ስፍራ ነች።
ሀገራዊ የኒውክሌር መሰረተ ልማት ለመገንባት እና በዘርፉ በከፍተኛ ደረጃ የሰለጠነ የሰው ኃይል ለማፍራት ኢትዮጵያውያን ተማሪዎችን በሩሲያ ስመጥር ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ለማስተማር የትምህርት ዕድል ጥሪ ይፋ ሁኗል።
ሁለቱ ሀገራት የኢትዮጵያን የባሕር በር ጥያቄ ውድቅ ለማድረግ የሚመስሉ ሦስት ዋና ዋና መመዘኛዎችንና አቋሞችን አስቀምጠዋል።