ኤርትራ በኢትዮጵያ የባህር በር ጥያቄ እና በጂኦፖለቲካዊ ትንታኔዎች ላይ መግለጫ አወጣች
የኢትዮጵያ መንግሥት ብሔራዊ ጥቅም ከማንኛውም ድርድር በላይ የሚቆም «ቀይ መስመር» መሆኑን አበክሮ መግለጹ ይታወሳል።
የኢትዮጵያ መንግሥት ብሔራዊ ጥቅም ከማንኛውም ድርድር በላይ የሚቆም «ቀይ መስመር» መሆኑን አበክሮ መግለጹ ይታወሳል።
ማንኛውም ሰው ከማያውቀው እና በአካል ከማይተዋወቀው አካል እንዲህ ዓይነት የፍቅርና የስጦታ ጥያቄ ሲቀርብለት “ካለው ሰው ሁሉ እኔ ለምን ተመረጥኩ?” በማለት መጠራጠር ይገባዋል ተብሏል።
የውድድር መስፈርቱ የትምህርት ዝግጅትን 30%፣ የአመራር ልምድን 30% እና ስትራቴጂክ ዕቅድ አቀራረብን 40% ድርሻ ሰጥቷል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የኢትዮጵያን መሻትና ጥቅም ማስቆም የሚችል ኃይል እንደሌለ አጽንኦት ሰጥተዋል።
የጤና ባለሙያዎች የሥራ መልቀቅና የባለሙያዎች እጥረት በጤና ተቋማት ላይ እየተባባሰ መምጣቱና የአገልግሎት ጥራቱ በእጅጉ እየተጎዳ መሆኑ ተገልጿል።
በአዲስ አበባ የወሊድ መጠኑ ወደ ሁለት ዝቅ ብሎ የመተካካት ደረጃ ላይ ሲደርስ በገጠር አካባቢዎች ግን አሁንም በአማካይ አምስት ነው ተብሏል።
ባለሥልጣኑ በረቂቅ መመሪያው ላይ የባለድርሻ አካላትን አስተያየት በኦንላይን እና በኢሜይል እየሰበሰበ ነው
ኩርሙክ ከኢትዮጵያ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ጋር በቀጥታ የምትዋሰን በመሆኗ፣ በሱዳን፣ በኢትዮጵያ እና በደቡብ ሱዳን መካከል ያለውን የየብስ ትራንስፖርት እና የወታደራዊ አቅርቦት መስመር ለመቆጣጠር እጅግ ወሳኝ ስፍራ ነች።
የዋጋ ጭማሪውና የውል እደሳቱ መነሻ የሚሆነው ከዚህ ቀደም በነበረው ውል ላይ በተቀመጠው የኪራይ ዋጋ ብቻ መሆኑን ቢሮው ገልጿል።
የግንባታ ዘርፉን ለማሳለጥ የሚያስችሉ ቅድመ ዝግጅቶች በተጠናከረ መልኩ እየተከናወኑ መሆኑንም ገልጸዋል
በተለይም በገቢዎች መስሪያ ቤት በኩል ለኪራይ ቤቶች የሚጠየቁ የተለያዩ የግብር አይነቶች አከራዮች ዋጋ እንዲጨምሩ እየገፋፋቸው ይገኛል ተብሏል።
መሬትን በሊዝ፣ በምደባ ወይም በጨረታ የወሰዱ ባለይዞታዎች የሊዝ ክፍያቸውን በአስቸኳይ እንዲፈጽሙም ቢሮው ጥሪ አቅርቧል።