ያለካሳና ምትክ መሬት ቤታቸውን እንዲለቁ የተጠየቁ ነዋሪዎች ቅሬታ አቀረቡ
ይህ የህግ ጥሰት የማይታረም እና ፍትህ የማይሰጣቸው ከሆነ ጉዳዩን ወደ ኢፌድሪ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን፣ ወደ ህዝብ እንባ ጠባቂ እና ወደ ሌሎችም ከፍተኛ የህግ አካላት ይዘው ለማምራት እንደሚገደዱ ነዋሪዎቹ አሳስበዋል።
ይህ የህግ ጥሰት የማይታረም እና ፍትህ የማይሰጣቸው ከሆነ ጉዳዩን ወደ ኢፌድሪ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን፣ ወደ ህዝብ እንባ ጠባቂ እና ወደ ሌሎችም ከፍተኛ የህግ አካላት ይዘው ለማምራት እንደሚገደዱ ነዋሪዎቹ አሳስበዋል።
የንግድ ማህበረሰቡ "ነጋዴዎች ህጎችን አንብበው ሳይጨርሱ ሌላ ህግ በሚወጣበት ሁኔታ ውስጥ ሆነን እንዴት የረጅም ጊዜ እቅድ ማቀድ እንችላለን?" የሚል ጥያቄ አቅርቧል።
መመርያው ደረሰኙ ህጋዊ መሆኑን በገዢውም ሆነ በግብር ሰብሳቢው አካል በቀላሉ ለማረጋገጥ የሚያስችል ሲሆን ግብር ከፋዮች ለሚያደርጉት ማንኛውም ሽያጭ የተመዘገበ የኤሌክትሮኒክ ደረሰኝ የመስጠት ግዴታ ጥሎባቸዋል።
ለዚህ ብክነት ተጠያቂ ተብለው ከተጠቀሱት መካከል ጤና ሚኒስቴር ፣ የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን እና የኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ በግንባር ቀደምነት ይገኙበታል።
መንግስት ለአዳዲስ ቦታዎች ፍለጋ ከፍተኛ የካሳ ወጪ እየከፈለ ከመገንባት ይልቅ ያሉትን ሰፋፊ የቀበሌ ቦታዎች በዘመናዊ የጋራ መኖሪያ ቤቶች መተካት ይገባል ተብሏል
አዲሱ መመሪያ የሚገጠሙት ቀበቶዎች ዓለም አቀፍ የደህንነት መስፈርቶችን ያሟሉ እንዲሆኑ ያስገድዳል።
ፕሮግራሙ በተለይ በኮሙኒኬሽን እና ጋዜጠኝነት፣ ሕግ እና መልካም አስተዳደር፣ የተፈጥሮ ሀብት ፖሊሲ፣ የሕዝብ እና ኢኮኖሚ ፖሊሲ፣ የሕዝብ ጤና ፖሊሲና አስተዳደር እንዲሁም የቴክኖሎጂ ፖሊሲና አስተዳደር ላይ ያተኩራል።
በተለይም የታክስ ማጭበርበር ወንጀል ወደ ኋላ 10 ዓመት ተመልሶ እንዲመረመር የሚያዝዘው ድንጋጌ ከፍተኛ ስጋት አዘል ቅሬታዎች ቀርበውበታል
በእነዚህ የፋይናንስ ግድፈቶች ላይ የእርምት እርምጃ መውሰዱንም ቢሮው አስታውቋል።
ማንኛውም የዋጋ ጭማሪ በየዓመቱ ሰኔ 30 ቀን በመንግሥት በሚወጣው ይፋዊ የገበያ ጥናት ውጤትና መመሪያ መሰረት ብቻ ይወሰናል ተብሏል።
የመንግስት ሠራተኞች በኑሮ ውድነት ምክንያት እያቀረቡት ያለውን የደመወዝ ጭማሪ ጥያቄ ተከትሎ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባሉ ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ በ2019 በጀት ዓመት የፌዴራል መንግስት እቅድ ላይ ጥያቄ አንሰተዋል፡፡
አዲሱ ሰሌዳ ለህግ ማስከበር ስራ ምቹ እንዲሆን ታርጋው ላይ የቺፕስ ቴክኖሎጂ የተገጠመለት እንደሆነ ተነግሯል፡፡