የበሬ ስጋ ቅርጫ ዋጋ ከ18,000 እስከ 30,000 ብር መድረሱ ተሰማ
የዘርፉ ባለሙያዎች ይህ የዋጋ ግሽበት በቀጥታ ከክልል የከብት ገበያዎች የሚነሳ እና የምግብ ዋጋ መጨመርን እንዲሁም የተሻሻሉ የመጓጓዣ ሎጂስቲክስ ወጪዎችን የሚያንጸባርቅ መሆኑን አስረድተዋል።
የዘርፉ ባለሙያዎች ይህ የዋጋ ግሽበት በቀጥታ ከክልል የከብት ገበያዎች የሚነሳ እና የምግብ ዋጋ መጨመርን እንዲሁም የተሻሻሉ የመጓጓዣ ሎጂስቲክስ ወጪዎችን የሚያንጸባርቅ መሆኑን አስረድተዋል።
ይህም በቴክኖሎጂ አማካኝነት በኢንተርኔትም ሆነ ከአውታረ መረብ ውጭ የሚፈጸሙ የሕፃናት ጾታዊ ጥቃት እና ብዝበዛ አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን አመላክቷል።
ይህ ስምምነት የዘርፉን አሽከርካሪዎች የሥራ ውልና የማኅበራዊ ዋስትና መብቶች ሙሉ በሙሉ የሚያስከብር መሠረት የሚጥል መሆኑ ተገልጿል።
አሽከርካሪው ተመሳሳይ ጥፋት ደጋግሞ ከተገኘ ደግሞ እስከ ሥራ ማገድ የሚደርስ ከባድና ጥብቅ ውሳኔ ይተላለፋል ተብሏል።
አብዛኛዎቹ አሽከርካሪዎች ቅጣቱ እንደደረሰባቸው ሳይውቁ ከአንድ ዓመት በኋላ ያልከፈሉት ቅጣት አለ የሚል የጽሁፍ መልዕክት ከነወለዱ እንደሚደርሳቸው ተናግረዋል
አጠቃላይ የተወገዱት ምርቶች ግምታዊ ዋጋ 8 ሚሊዮን 664 ሺህ 495 ብር ነው ተብሏል
ሜታ ታዳጊዎችን ለአደጋ እና ለማህበራዊ ሚዲያ ሱሰኝነት የሚያጋልጡ አሰራሮችን ተጠቅሟል በሚል ከ30 የአሜሪካ ግዛቶች ክስ ቀረቦበታል
በተጨማሪም የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ በመስጠት በተሰጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ ያላስተካከሉ ተቋማት የንግድና ስራ ፈቃዳቸው እንዲታገድ ወይም እንዲሰረዝ ይደረጋል ተብሏል።
በተለያየ ዘርፍ ያሉ በርካታ የመንግስት አመራሮች እና ግለሰቦች ላይ እርምጃ መወሰዱም ተነግሯል
በመዲናዋ አጠቃላይ የምሽት ንግድ ሥርዓቱን ባልተከተሉ እና ሕጉን ጥሰው በተገኙ ከ1 ሺህ በላይ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ መወሰዱም ተገልጿል።