ከ6 እስከ 7 ዓመታት ተጓትቶ የነበረው የቱሉ ካፒ የወርቅ ፕሮጀክት ወደ ሥራ ገባ
ለፕሮጀክቱ ማስፈጸሚያ የሚሆን ከ400 ሚሊዮን ዶላር በላይ የፋይናንስ ፓኬጅ መዘጋጀቱን ኩባንያው ያስታወቀ ሲሆን የኢትዮጵያ መንግስት 17 በመቶ ድርሻ እንዳለውም ገልጿል።
ለፕሮጀክቱ ማስፈጸሚያ የሚሆን ከ400 ሚሊዮን ዶላር በላይ የፋይናንስ ፓኬጅ መዘጋጀቱን ኩባንያው ያስታወቀ ሲሆን የኢትዮጵያ መንግስት 17 በመቶ ድርሻ እንዳለውም ገልጿል።
ተጠርጣሪዎችና የተያዙት ዕፆች ለሚመለከተው ህጋዊ አካል የተላለፉ ሲሆን በጉዳዩ ላይ የመጀመሪያ ደረጃ ህጋዊ ሂደቶች ተጠናቀው መላካቸው ተገልጿል።
ከታቀዱት ማሻሻያዎች መካከል በዋነኝነት የተቀመጠው የነዳጅ ድጎማን ሙሉ በሙሉ ማንሳት እንደሆነ ሪፖርቱ አሳይቷል።
በጉባኤው ላይ ከሚቀርቡ አጀንዳዎች መካከል የህገ መንግስት ማሻሻያ እንዲሁም የመንግስት አደረጃጀት እና ቅርጽ የሚገኙበት ሲሆን የአዲስ አበባ እና የድሬዳዋ ከተሞች ጉዳይ ብሎም የምርጫ ስርዓት ተካትተዋል።
ኩባንያው ለቀድሞ ተሳታፊዎች የገባውን የቤት አቅርቦት ቃል ኪዳን ለመፈጸም በአዳዲስ አባላት መዋጮ ላይ ጥገኛ መሆኑ አደገኛ ነው ተብሏል።
የተገኘው የሰብዓዊ ምሕረት ስኬት እንደተጠበቀ ሆኖ በሳዑዲ አረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ያሉ ሌሎች ዜጎችን መብትና ደኅንነት ለመጠበቅ የሚደረገው የዲፕሎማሲ ጥረት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ሚኒስቴሩ አረጋግጧል።
የQR ኮድ ያላቸው በእጅ የሚፃፉ ደረሰኞች እንደ የመጨረሻ አማራጭ የሚያገለግሉ ሲሆን እነርሱም ቢሆን በ72 ሰዓታት ውስጥ ወደ ማዕከላዊው ሥርዓት የመግባት ግዴታ አለባቸው ተብሏል።
ሳውዲ አረቢያ በዚህ ዓመት ብቻ ወደ 100 የሚጠጉ ሰዎችን የገደለች ሲሆን፤አብዛኞቹ በአደንዛዥ ዕፅ ወንጀል የተከሰሱ የውጭ ዜጎች ናቸው።
ስልክ ቢጠፋ ወይም ቢሰረቅ እንኳን የባንክ ባለቤቱ ተገቢውን ጥንቃቄ ካላደረገ ከተጠያቂነት የማያመልጥ በመሆኑ ስልክ ሲሰረቅ ወዲያውኑ ለባንክ በማሳወቅ ሂሳቡን መዝጋት ወይም ሲም ካርድን ማገድ እንደሚያስፈልግ ተመክሯል።
ይህ ህገ-ወጥ ድርጊት የህዝብን ደህንነት አደጋ ላይ የሚጥል በመሆኑ፤ ሁሉም የሚመለከታቸው አካላት ተገቢው ህጋዊ እርምጃ ከመወሰዱ በፊት ማስታወቂያዎቹን እንዲያስወግዱ ባለስልጣኑ አሳስቧል።
ባለስልጣኑ እንዳስቀመጠው አሁን ያለው አሰራር ካልተቀየረ በስተቀር ወደፊት ለሚመረቁ ተማሪዎች የትምህርት ማስረጃ እውቅና ለመስጠት ትልቅ ተግዳሮት ይፈጥራል።
የሰርቲፊኬሽን ስርዓቱን በአገር አቀፍ ደረጃ አስገዳጅ የማድረግ ሂደቱ ዓመታትን ሊፈጅ የሚችል ቢሆንም በአሁኑ ወቅት ዝግጅቱና የተግባር እንቅስቃሴው በይፋ መጀመሩ ተመላክቷል።