ኤክሳይስ ታክስ ከፋይ የሆኑ አምራች ፋብሪካዎች ላይ የክትትል ካሜራ መገጠም ተጀመረ
መንግሥት ለዲጂታል የክትትል ሥርዓቱ ወደ 300 ሚሊዮን ብር የሚገመት በጀት መድቧል ተብሏል።
መንግሥት ለዲጂታል የክትትል ሥርዓቱ ወደ 300 ሚሊዮን ብር የሚገመት በጀት መድቧል ተብሏል።
ይህ አዲስ ደንብ ባለሥልጣናት የገንዘብን ህገወጥ ዝውውር እና ሽብርተኝነት ፋይናንስ አቅርቦትን ለመከላከል በሚያደርጉት ጥረት እና ማዕከላዊ የሆነ የእውነተኛ ባለቤቶች መዝገብ ለማቋቋም በሚያዘጋጁት ዝግጅት ውስጥ ትልቅ ምዕራፍ ሆኖ ተመዝግቧል።
በአጠቃላይ የንቁ ተጠቃሚዎች መጠን ከ15 በመቶ በታች መሆኑ በሂሳብ ምዝገባ እና በእውነተኛው አጠቃቀም መካከል ሰፊ ክፍተመኖሩን ያሳያል ተብሏል
ከባዮነዳጁ በተጨማሪም ለኤሌክትሪክ መኪናዎች እና ለወደፊት የኢነርጂ አቅርቦት ወሳኝ የሆነውን የሊቲየም ማዕድን ማውጣት ሥራ ላይ ትልቅ ውጤት መገኘቱን ጠቁመዋል።
በሌላ በኩል “ግብር በዛብኝ” የሚል ቅሬታ ላለው ማንኛውም ግብር ከፋይ የቅሬታ አፈታት ስርዓት መዘርጋቱ ነው የተገለፀው።
እገዳው የተጣለው የታቀደው ውህደት የሀገሪቱን የነዳጅ ችርቻሮ ገበያ ግማሽ ያህል ድርሻ በአንድ ኩባንያ እጅ ብቻ እንዲገባ በማድረግ ገበያውን ሊቆጣጠር ይችላል በሚል ስጋት ነው።
አንድ ሊትር ነዳጅ ሲቀዳ ሙሉ ሊትር መሆን ሲገባው፤ በአንዳንድ ማደያዎች በሚደረግ ሕገ-ወጥ ቅሸባ መጠኑ ወደ 800 ወይም 900 ሚሊ ሊትር እየወረደ እንደሚገኝ ተገልጿል።
ኦላ ኢነርጂ ግሩፕ ንብረቶች ሙሉ በሙሉ በመግዛት በኢትዮጵያ የነዳጅ ማከፋፈያ ዘርፍ ውስጥ ትልቁ የውጭ ሀገር ኩባንያ ሆኗል
የንግድ እንቅስቃሴው በኢትዮጵያ ድንበር በኩል እስከ 50 ኪሎ ሜትር፤ በኬንያ በኩል ደግሞ እስከ 100 ኪሎ ሜትር ርቀት ባሉ አካባቢዎች የተወሰነ ነው።
የቻይና እና ፈረንሳይን ጨምሮ የኦፊሴላዊ አበዳሪዎች ኮሚቴ ሰብሳቢዎች በስምምነቱ ላይ ምንም አይነት ተቃውሞ እንደሌላቸው አስታውቀዋል።
በርካቶች የሚጠቀሙባቸው የመገበያያ መተግበሪያዎች በኢትዮጵያ እንዳይሰሩ እገዳ ተጥሎባቸዋል
ሁለቱ ወገኖች በተለይም ወደ ኢትዮጵያ የሚላኩ የነዳጅ ምርቶች አቅርቦትን ለማቀላጠፍ እና በቅርቡ በጅቡቲ እየተከናወኑ ያሉ የኢነርጂ መሰረተ ልማት ፕሮጀክቶችን ለማፋጠን መግባባት ላይ ደርሰዋል።