🌻መልካም አዲስ ዓመት ! 🇪🇹🌻
🌻መልካም አዲስ ዓመት ! 🇪🇹🌻
የበሬ ስጋ ቅርጫ ዋጋ ከ18,000 እስከ 30,000 ብር መድረሱ ተሰማ
የአፍሪካን እውነተኛ ግዙፍነት የሚያሳይ አዲስ ካርታ ጸደቀ
ኢትዮጵያዊያንን ጨምሮ 20 ሚሊዮን ገደማ ሕፃናት በኢንተርኔት አማካኝነት ለጾታዊ ጥቃት ተጋልጠዋል - ዩኒሴፍ
የቅርብ ጊዜ ዜናዎች
የበሬ ስጋ ቅርጫ ዋጋ ከ18,000 እስከ 30,000 ብር መድረሱ ተሰማ
የዘርፉ ባለሙያዎች ይህ የዋጋ ግሽበት በቀጥታ ከክልል የከብት ገበያዎች የሚነሳ እና የምግብ ዋጋ መጨመርን እንዲሁም የተሻሻሉ የመጓጓዣ ሎጂስቲክስ ወጪዎችን የሚያንጸባርቅ መሆኑን አስረድተዋል።
የአፍሪካን እውነተኛ ግዙፍነት የሚያሳይ አዲስ ካርታ ጸደቀ
የካርታ ማስተካከያ ውሳኔው በ164 ሀገራት ድጋፍ ሲጸድቅ፤ አሜሪካ ብቸኛ ተቃዋሚ ሆናለች
ኢትዮጵያዊያንን ጨምሮ 20 ሚሊዮን ገደማ ሕፃናት በኢንተርኔት አማካኝነት ለጾታዊ ጥቃት ተጋልጠዋል - ዩኒሴፍ
ይህም በቴክኖሎጂ አማካኝነት በኢንተርኔትም ሆነ ከአውታረ መረብ ውጭ የሚፈጸሙ የሕፃናት ጾታዊ ጥቃት እና ብዝበዛ አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን አመላክቷል።
የአሽከርካሪዎችን የጡረታና የሥራ ውል መብት የሚያስከብር ስምምነት ተደረገ
ይህ ስምምነት የዘርፉን አሽከርካሪዎች የሥራ ውልና የማኅበራዊ ዋስትና መብቶች ሙሉ በሙሉ የሚያስከብር መሠረት የሚጥል መሆኑ ተገልጿል።
ኤክሳይስ ታክስ ከፋይ የሆኑ አምራች ፋብሪካዎች ላይ የክትትል ካሜራ መገጠም ተጀመረ
መንግሥት ለዲጂታል የክትትል ሥርዓቱ ወደ 300 ሚሊዮን ብር የሚገመት በጀት መድቧል ተብሏል።
ከታሪፍ በላይ በሚያስከፍሉ አሽከርካሪዎች ላይ ከፍተኛ ቅጣት ሊጣል ነው
አሽከርካሪው ተመሳሳይ ጥፋት ደጋግሞ ከተገኘ ደግሞ እስከ ሥራ ማገድ የሚደርስ ከባድና ጥብቅ ውሳኔ ይተላለፋል ተብሏል።
እውነተኛ ባለቤቶቻቸውን የማያሳውቁ ኩባንያዎችን እስከ 500 ሺህ ብር የሚያስቀጣ ደንብ ወጣ
ይህ አዲስ ደንብ ባለሥልጣናት የገንዘብን ህገወጥ ዝውውር እና ሽብርተኝነት ፋይናንስ አቅርቦትን ለመከላከል በሚያደርጉት ጥረት እና ማዕከላዊ የሆነ የእውነተኛ ባለቤቶች መዝገብ ለማቋቋም በሚያዘጋጁት ዝግጅት ውስጥ ትልቅ ምዕራፍ ሆኖ ተመዝግቧል።
አሽከርካሪዎች የቅጣትና የወለድ ውዝፍ አሁንም እንግልት እየፈጠረ ነው ሲሉ ቅሬታ አቀረቡ
አብዛኛዎቹ አሽከርካሪዎች ቅጣቱ እንደደረሰባቸው ሳይውቁ ከአንድ ዓመት በኋላ ያልከፈሉት ቅጣት አለ የሚል የጽሁፍ መልዕክት ከነወለዱ እንደሚደርሳቸው ተናግረዋል
“እነሱን ፈቃድ ለመጠየቅ እንሄዳለን ያለው ማን ነው?” ለግብፅ የተሰጠ ምላሽ
ግብፅ ለኢትዮጵያ የውሃ ልማት ፈቃድ መስጠት አለባት መባሉ የቅኝ ግዛት አስተሳሰብ ነው ተባለ
ሕገ-ወጥና ጊዜ ያለፈባቸው የኩላሊት እጥበት ኬሚካሎች ተገኙ
አጠቃላይ የተወገዱት ምርቶች ግምታዊ ዋጋ 8 ሚሊዮን 664 ሺህ 495 ብር ነው ተብሏል