አሜሪካ በቢሾፍቱ አውሮፕላን ማረፊያ ፕሮጀክት ላይ የኩባንያዎቿ ተሳትፎ እንዲጠናከር ጥረት እያደረገች ነው ተባለ ተባለ
አየር መንገዱ ከ20 እስከ 30 በመቶ የሚሆነውን ወጪ በራሱ የሚሸፍን ሲሆን ቀሪውን ክፍያ የአፍሪካ ልማት ባንክ 500 ሚሊዮን ዶላር ለመሸፈን ቃል መግባቱን ጨምሮ በዓለም አቀፍ አበዳሪዎች ይሸፈናል።
አየር መንገዱ ከ20 እስከ 30 በመቶ የሚሆነውን ወጪ በራሱ የሚሸፍን ሲሆን ቀሪውን ክፍያ የአፍሪካ ልማት ባንክ 500 ሚሊዮን ዶላር ለመሸፈን ቃል መግባቱን ጨምሮ በዓለም አቀፍ አበዳሪዎች ይሸፈናል።
በ2019 የትምህርት ዘመን የክፍያ ጭማሪ ማድረግ የሚችሉት 166 የግል ትምህርት ቤቶች ብቻ ናቸው
70 ሚሊዮን ዶላር የሚገመተው ይህ ስምምነት ቴህራን ከአሜሪካ እና እስራኤል ጥቃት በኋላ የአጭር ርቀት አየር መከላከያዋን ለማጠናከር የምታደርገውን ጥረት የሚያሳይ እንደሆነ ተጠቁሟል።
አየር መንገዱ በበጀት ዓመቱ 20.7 ሚሊየን ደንበኞችን ማጓጓዙንም ገልጿል።
ከ24 ሺህ 5 መቶ በላይ በሕገ-ወጥ ንግድ ላይ በተሰማሩ የንግድ ድርጅቶች ላይ እርምጃ መወሰዱም ተገልጿል።
ለፕሮጀክቱ ማስፈጸሚያ የሚሆን ከ400 ሚሊዮን ዶላር በላይ የፋይናንስ ፓኬጅ መዘጋጀቱን ኩባንያው ያስታወቀ ሲሆን የኢትዮጵያ መንግስት 17 በመቶ ድርሻ እንዳለውም ገልጿል።
የኢትዮጵያ መንግሥት ብሔራዊ ጥቅም ከማንኛውም ድርድር በላይ የሚቆም «ቀይ መስመር» መሆኑን አበክሮ መግለጹ ይታወሳል።
ማንኛውም ሰው ከማያውቀው እና በአካል ከማይተዋወቀው አካል እንዲህ ዓይነት የፍቅርና የስጦታ ጥያቄ ሲቀርብለት “ካለው ሰው ሁሉ እኔ ለምን ተመረጥኩ?” በማለት መጠራጠር ይገባዋል ተብሏል።
ተጠርጣሪዎችና የተያዙት ዕፆች ለሚመለከተው ህጋዊ አካል የተላለፉ ሲሆን በጉዳዩ ላይ የመጀመሪያ ደረጃ ህጋዊ ሂደቶች ተጠናቀው መላካቸው ተገልጿል።
የውድድር መስፈርቱ የትምህርት ዝግጅትን 30%፣ የአመራር ልምድን 30% እና ስትራቴጂክ ዕቅድ አቀራረብን 40% ድርሻ ሰጥቷል።
ከታቀዱት ማሻሻያዎች መካከል በዋነኝነት የተቀመጠው የነዳጅ ድጎማን ሙሉ በሙሉ ማንሳት እንደሆነ ሪፖርቱ አሳይቷል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የኢትዮጵያን መሻትና ጥቅም ማስቆም የሚችል ኃይል እንደሌለ አጽንኦት ሰጥተዋል።