ከ6 እስከ 7 ዓመታት ተጓትቶ የነበረው የቱሉ ካፒ የወርቅ ፕሮጀክት ወደ ሥራ ገባ
ለፕሮጀክቱ ማስፈጸሚያ የሚሆን ከ400 ሚሊዮን ዶላር በላይ የፋይናንስ ፓኬጅ መዘጋጀቱን ኩባንያው ያስታወቀ ሲሆን የኢትዮጵያ መንግስት 17 በመቶ ድርሻ እንዳለውም ገልጿል።
ለፕሮጀክቱ ማስፈጸሚያ የሚሆን ከ400 ሚሊዮን ዶላር በላይ የፋይናንስ ፓኬጅ መዘጋጀቱን ኩባንያው ያስታወቀ ሲሆን የኢትዮጵያ መንግስት 17 በመቶ ድርሻ እንዳለውም ገልጿል።
የኢትዮጵያ መንግሥት ብሔራዊ ጥቅም ከማንኛውም ድርድር በላይ የሚቆም «ቀይ መስመር» መሆኑን አበክሮ መግለጹ ይታወሳል።
ማንኛውም ሰው ከማያውቀው እና በአካል ከማይተዋወቀው አካል እንዲህ ዓይነት የፍቅርና የስጦታ ጥያቄ ሲቀርብለት “ካለው ሰው ሁሉ እኔ ለምን ተመረጥኩ?” በማለት መጠራጠር ይገባዋል ተብሏል።
ተጠርጣሪዎችና የተያዙት ዕፆች ለሚመለከተው ህጋዊ አካል የተላለፉ ሲሆን በጉዳዩ ላይ የመጀመሪያ ደረጃ ህጋዊ ሂደቶች ተጠናቀው መላካቸው ተገልጿል።
የውድድር መስፈርቱ የትምህርት ዝግጅትን 30%፣ የአመራር ልምድን 30% እና ስትራቴጂክ ዕቅድ አቀራረብን 40% ድርሻ ሰጥቷል።
ከታቀዱት ማሻሻያዎች መካከል በዋነኝነት የተቀመጠው የነዳጅ ድጎማን ሙሉ በሙሉ ማንሳት እንደሆነ ሪፖርቱ አሳይቷል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የኢትዮጵያን መሻትና ጥቅም ማስቆም የሚችል ኃይል እንደሌለ አጽንኦት ሰጥተዋል።
በጉባኤው ላይ ከሚቀርቡ አጀንዳዎች መካከል የህገ መንግስት ማሻሻያ እንዲሁም የመንግስት አደረጃጀት እና ቅርጽ የሚገኙበት ሲሆን የአዲስ አበባ እና የድሬዳዋ ከተሞች ጉዳይ ብሎም የምርጫ ስርዓት ተካትተዋል።
ኩባንያው ለቀድሞ ተሳታፊዎች የገባውን የቤት አቅርቦት ቃል ኪዳን ለመፈጸም በአዳዲስ አባላት መዋጮ ላይ ጥገኛ መሆኑ አደገኛ ነው ተብሏል።
የጤና ባለሙያዎች የሥራ መልቀቅና የባለሙያዎች እጥረት በጤና ተቋማት ላይ እየተባባሰ መምጣቱና የአገልግሎት ጥራቱ በእጅጉ እየተጎዳ መሆኑ ተገልጿል።
የተገኘው የሰብዓዊ ምሕረት ስኬት እንደተጠበቀ ሆኖ በሳዑዲ አረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ያሉ ሌሎች ዜጎችን መብትና ደኅንነት ለመጠበቅ የሚደረገው የዲፕሎማሲ ጥረት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ሚኒስቴሩ አረጋግጧል።
በአዲስ አበባ የወሊድ መጠኑ ወደ ሁለት ዝቅ ብሎ የመተካካት ደረጃ ላይ ሲደርስ በገጠር አካባቢዎች ግን አሁንም በአማካይ አምስት ነው ተብሏል።